Channel
Ethiopian Reporter (ሪፖርተር) በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሴንተር በሳምንት ሁለቴ እየታተመ የሚወጣ ጋዜጣ ነው፡፡ ጋዜጣው ለነጻ ፕሬስ፣ ለነጻ ሐሳብናና ለነጻ መንፈስ መስፈን ይተጋል፡፡ Facebook: https://www.facebook.com/EThReporter Twitter: @ethioreporter LinkedIn: linkedin.com/in/ሪፖርተር-ሪፖርተር-123415146
Updated: 2026-07-08
ልዩነቶችን ማጥበብ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ተቋማዊ አደረጃጀት ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ #Ethiopia: አንጋፋው የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማኅበር የገጠመውን የህልውና ችግር የሚታደግ ጊዜያዊ ቦርድ መሰየሙን ይፋ አድርጓል፡፡ ቦርዱ ክለቡን ወደ ተቋማዊ አደረጃጀት ለማሸጋገርና ያሉትን ልዩነቶች በማ…
#ማስታወቂያ ለህብረት ሥራ ማህበረት አደረጃጀቶች በሙሉ! ኦሮሚያ ባንክ ዩኒየኖችን፣ ቁጠባ እና ብድር አቅራቢ ማህበራትን፣ መሠረታዊ የህብረት ሥራ ማህበራትን እና አባላቶቻቸዉን በልዩነት ተጠቃሚ የሚያደረግ ‘’Cooperative Societies Product Package’’ የተሰኘ የባንክ…
የአፍሪካን ቀን ከማክበር ባሻገር #Ethiopia: የአፍሪካ መሪዎች እ.ኤ.አ. በ1963 ግንቦት 25 ቀን የቀድሞውን የአፍሪካ አንድነት ድርጅት (ኦኤዩ) የአሁኑን አፍሪካ ኅብረት (ኤዩ) ለመመሥረት በአዲስ አበባ መሰባሰባቸው አኅጉሪቱ ከቅኝ ግዛት ነፃ የመውጣቷ ምልክት ሆኗል፡፡ በርካቶ…
የአፍሪካ ቀን ሲታወስ #Ethiopia: ግንቦት 17 ቀን 1955 ዓ.ም. የ32 የአፍሪካ አገር መሪዎች በአዲስ አበባ በመሰባሰብ የአሁኑን የአፍሪካ ኅብረት ወይም የቀድሞን የአፍሪካ አንድነት ድርጅት መሠረቱ፡፡ ይህን ዕለት ምክንያት በማድረግም በየዓመቱ ግንቦት 17 የአፍሪካ ቀን ተብሎ …
Flags — countries where our network of observers on Telegram recorded this ad being shown in this channel. It's not the advertiser's targeting country: Telegram serves sponsored ads worldwide, and we simply note where the ad appeared in the feed. The channel's main country (by its language) is highlighted in blue; rare placements (under 5%) are collapsed into “+N”.
‹‹በየጊዜው የሚለዋወጠው የኮንስትራክሽን ዕቃዎች ዋጋ ቢፈትነንም ቃላችንን ጠብቀን ዋጋ ሳንጨምር ቤቶችን አስረክበናል›› አቶ ረምዚ ሐሰን፣ የማርቭልስ ሪል ስቴት ማርኬቲንግ ዋና ዳይሬክተር #Ethiopia: በየቀኑ እየጨመረ ያለው የግንባታ ዕቃዎች ዋጋና ተለዋዋጩ የውጭ ምንዛሪ በቤት አ…
#ማስታወቂያ 🎁 50% ተጨማሪ ስጦታ! ከውጭ ሀገራት በአጋሮቻችን በኩል ከ150 ብር ጀምሮ የተላከልዎን የሞባይል አየር ሰዓት ወይም ጥቅል ሲቀበሉ ለ15 ቀናት የሚያገለግል የ50% ተጨማሪ ስጦታ እናበረክትልዎታለን፡፡ ✅ Ethio remit | ding | Prepaynation | Omniv…
አገር አቀፍ የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤትን እንዲመሩ የተመረጡት አመራሮች ሥራ አለመጀመራቸው እያነጋገረ ነው #Ethiopia: የኢትዮጵያ አገር አቀፍ የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤትን በፕሬዚዳንትነት የተመረጡት የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል መሐመድና በምክትል …
ከኩባንያዎች ጀርባ ያሉ እውነተኛ ባለቤቶች የሚመዘገቡበት ደንብና ሌሎች የሚኒስትሮች ምክር ቤት ውሳኔዎች #Ethiopia: በኢትዮጵያ ተመዝግበው ከሚንቀሳቀሱ ኩባንያዎች ጀርባ ያሉ እውነተኛ ባለቤቶችን ወይም ቀጥተኛ ባልሆነ መንገድ የባለቤትነት ድርሻ የያዙ አልያም በንብረት የመጠቀምና ት…